Search
Close this search box.

Financial Literacy Takes Center Stage: Empowering Ethiopians Through Knowledge:

Financial Literacy Takes Center Stage: Empowering Ethiopians Through Knowledge: Understanding that financial inclusion goes beyond mere access, Global Bank Ethiopia launched a nationwide financial literacy campaign. This initiative provides Ethiopians with the tools and knowledge needed to make informed financial decisions. From saving and budgeting tips to responsible borrowing practices, the campaign empowers individuals to […]

ግሎባል ባንክ ከፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ጋር በጋራ ለመስራት የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ ፡፡

ስምምነቱ ደንበኞች ወደ ባንኩ የሚያመጡት የውክልና ሰነድ ትክክለኛ መሆኑን ከኤጀንሲው መረጃ ቋት በቀጥታ የሚያረጋግጡበት ሥርዓትን ለማስጀመር የሚረዳ ከመሆኑም በተጨማሪ ሀሰተኛ የውክልና ሰነድ ይዘው ወደ ባንኩ የሚቀርቡ ተገልጋዮችን በማስቀረት ወንጀልን መከላከል የሚያስችል መሆኑ በስምምነቱ ላይ ተገልጿል፡፡

ውድ ደንበኞቻችን፣ እንኳን ደስ አላችሁ!የኢትዮ ቴሎኮምን የቴሌ ብር አገልግሎት ለማግኘት በአቅራቢያችሁ ከሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች በመሄድ ከአካውንታችሁ ወደ ቴሌ ብር በቀላሉ በማስተላለፍ መጠቀም ትችላላችሁ፡፡

ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረናል

ደቡብ ሐቂቃባንካችን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በፍራሽ ተራ ፣ ዱባይ ተራ፣ ሲዳሞ ተራ፣ መሳለሚያ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ ቦሌ መድኃኒዓለም፣ ተክለሃይማኖት፣ ስታዲየም፣ ቤተል፣ ፉሪ እና ወራቤ ቅርጫፎች መስጠት መጀመሩን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው።ግሎባል ባንክየዕድገትዎ መሰላል

ግሎባል ባንክ አ.ማ. ስራ አመራር የተሰጠ መግለጫ

የተከበራችሁ የ ግሎባል ባንክ ደንበኞች፣ ባለአክሲዮኖችና ሰራተኞች ባንካችን ባለፉት ዓመታት በበርካታ የባንክ የስራ ዘርፍ አመርቂ የሚባል ውጤት እያመጣ ከተፎካካሪ ባንኮች አንጻር ፈጣን እድገት እያስመዘገበ የሚገኝ ባንክ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ ባንኩ ባለፉት አምስት ዓመታት (እስከ ሜይ 31፣ 2021) ውስጥ በበርካታ መመዘኛዎች ከፍተኛ የሚባል እድገት ያሳየ ሲሆን በጠቅላላ ሃብት በ58.5%፣ በትርፍ በ94% እንዲሁም በተከፈለ ካፒታል በ40% አማካይ […]

ግሎባል ባንክ ከግሮቭ ጋርደን ጋር በመተባበር ሴት ነጋዴዎች ብቻ ተሳታፊ የሚሆኑበትና ለሁለት ወራት የሚቆይ የንግድ ባዛርን ስፖንሰር አደረገ::

ግሎባል ባንክ ይህን ከጁምዓ እስከ ሰንበት በሚል ስያሜ የተዘጋጀውን እና ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰናዳውን የነጋዴ ሴቶች የንግድ ባዛር በብቸኛ አጋርነት አዘጋጅቷል፡፡ ግሎባል ባንክ ባዛሩን ድጋፍ ያደረገባቸው ዋና ዋና ዓላማዎች፡- በንግድ ላይ የተሰማሩ ሴቶች ስራቸው ጎልቶ የሚወጣበትን አጋጣሚ መፍጠር በኮቪድ-19ና በሌሎችም ምክንያቶች ተቀዛቅዞ የነበረው የቢዝነስ እንቅስቃሴ ላይ መነቃቃት ለመፍጠር ከተለያዩ የንግዱ ማህበረሰብ አካላት ጋር ተቀራርቦ መስራት ለስኬት […]

Donating blood = Donating a life

More than forty volunteers of GBE staff from Addis Ababa city branches and the Headquarters participated in blood donation. A number of female staff were in attendance to take part in such life saving humanitarian activity. Blood donors whom GBE news approached witnessed that they are pleased in participating in such engagement. Most of them […]

GBE Celebrates A 253 Percent Growth in Profit

[vc_row][vc_column width=”2/3″][vc_column_text]Debub Global Bank declared its first ever profit of birr 142 million, which is a 253 percent growth, during the annual general assembly of shareholders held in millennium hall on December 15, 2018. On the occasion, Chairman of the Board of Directors Mr. Nuredin Awol, in his speech, announced that the net profit of […]

GBE Celebrates Employees’ Appreciation Day

The bank colorfully celebrated annual employees’ appreciation day in the attendance of board of directors, management members and employees on October 20, 2018 at Bishoftu, Pyramid Hotel and Resort. On the occasion, Chairman of the Board of Directors Mr. Nuredin Awol conveyed a keynote address and the President of GBE Mr. Addisu Habba delivered a […]

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የተመረጡትን የደቡብ ግሎባል ባንክ የቦርድ አባላት ምርጫ አጸደቀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የተመረጡትን የደቡብ ግሎባል ባንክ የቦርድ አባላት ምርጫ አጸደቀ (ሚያዚያ 3 ቀን 2010 ዓ.ም)  ግሎባል ባንክ ለቀጣይ ሦስት ዓመታት ባንኩን እንዲመሩ በባለአክሲዮኖች የተመረጡ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አፀደቀ፡፡ ታህሳስ ወር በተደረገው የባለአክሲዮኖች ስብሰባ ከተመረጡት 11 የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ውስጥ  8 አዳዲስ እና 3 ነባር የቦርድ አባላት ሲሆኑ፤ ሁሉም በኢትዮጵያ ብሔራዊ […]

የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ

የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ የ ግሎባል ባንክ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 5ተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ታህሳስ 7 ቀን 2ዐ1ዐ ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ በአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡

Board Members Nomination Notice

ዕጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላትን ለማሳወቅ የወጣ ማስታወቂያ የ ግሎባል ባንክ አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት አስመራጭ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣቸው መመሪያዎች (ቁጥር SSB/54/2012 SSB/62/2015) እና በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማና ምርጫ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት በ5ኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ምርጫ እንዲወዳደሩ የተመለመሉ ዕጩዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ይፋ አድርጓል፡፡

Ato Tesfaye Boru is appointed as Vice President, Operations

Our Bank (Global BankEthiopia S.C.) has appointed Ato Tesfaye Boru as Vice President, Operations after securing approval from the National Bank of Ethiopia. Accordingly, Ato Tesfaye Boru assumed the helm of Vice Presidency for Operations effective from March 27, 2017. He has extensive experience in the Ethiopian banking industry and had been working on different […]

Global Banks’ profit elevated by two-fold

[vc_row][vc_column width=”2/3″][vc_single_image image=”1940″ img_size=”large” alignment=”center”][vc_row_inner][vc_column_inner width=”1/2″][vc_column_text]Debub Global Bank S.C. held 4th General Annual Shareholders’ meeting on December 17, 2016 at Millennium Hall under the Chairmanship of Ato Nuredin Awol, other Board of Directors and Ato Addisu Habba, President of the Bank. A large number of shareholders attended the meeting to discuss the present and future […]

New website launch

Debub Global Bank is pleased to announce the launch of our new website.