- March 24, 2018
- Posted by: admin
- Category: Uncategorized
No Comments
(መጋቢት 13 ቀን 2010 ዓ.ም) ደቡብ ግሎባል ባንክ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ የሚካሄዱ ግብይቶችን በባንክ የክፍያ ሥርዓት አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን የአገልግሎት ስምምነት ከምርት ገበያው ጋር ተፈራረመ፡፡
(መጋቢት 13 ቀን 2010 ዓ.ም) ደቡብ ግሎባል ባንክ በኢትዮጵያ ምርት ገበያ የሚካሄዱ ግብይቶችን በባንክ የክፍያ ሥርዓት አገልግሎት መስጠት የሚያስችለውን የአገልግሎት ስምምነት ከምርት ገበያው ጋር ተፈራረመ፡፡